በሚኒስትሮች ምክር ቤት ፀድቆ ለፓርላማው በተመራው የ2016 ዓ.ም. በጀት፣ ለካፒታል ወጪዎች የተመደበው ገንዘብ ማነስ በፓርላማው ከፍተኛ ጥያቄ አስነሳ፡፡
የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ ሰኔ 1 ቀን 2015 ዓ.ም. ረቂቅ በጀቱን አስመልክተው ባቀረቡት ማብራሪያ፣ ከቀረበው 801.65 ቢሊዮን ብር ውስጥ 370 ቢሊዮን ብር ለመደበኛ ወጪ፣ 203 ቢሊዮን ብር ለካፒታል ወጪ፣ 214 ቢሊዮን ብር ለክልሎች ድጋፍ፣ እንዲሁም 14 ቢሊዮን ብር ለዘላቂ ልማት ግቦች ማስፈጸሚያ ድጋፍ በፓርላማ ተደልድሎ ቀርቧል፡፡
Hi, this is a comment.
To get started with moderating, editing, and deleting comments, please visit the Comments screen in the dashboard.
Commenter avatars come from Gravatar.